Home

Amhara regional council
Amhara regional council
News

11ኛው የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶ የልምድ ልውውጥ እና የምክክር ጉባኤ በአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዘጋጅነት በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ

 

የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ዋና ኦዲተር አማረ ብርሃኑ (ዶ.ር) ለመድረኩ ተሳታፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልክት ሲያስተላልፉ እንደገለጹት እንኳን ወደ ዉቧ ባህርዳር ከተማ በሰላም መጣችሁ ብለው መ/ቤታችን በመላ ሃገሪቱ የሚገኙ የኦዲት ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበትን ሙያዊና የመማማሪያ መድረክ በማዘጋጀቱ ታላቅ ኩራት ይሰማዋል ብለዋል፡፡

ዋና ኦዲተሩ አክለውም እንደዚህ አይነት የምክክር መድረክ የኦዲት ጥራትን እና ውጤታማነትን ለማሳደግ በዋጋ ሊተመን የማይችል ዕድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል።

የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶች የሕዝብ አመኔታ ጠባቂዎች ናቸው ያሉት ዋና ኦዲተሩ በፍጥነት እያደገ ባለው የተቋማት በጀት እና ውስብስብ የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓቶች ውስጥ የሕዝብ ተጠቃሚነት እና ፍላጎትን ለመጨመር የዋና አዲተር መሥሪያ ቤት ሙያተኞች ሙያዊ አቅማቸውን በማሳደግ እና ወቅታዊ ዓለም አቀፍ የኦዲት ደረጃዎችን  ተግባራዊ በማድረግ አገልገሎታቸውን ከፍ እንዲያደርጉ ግድ የሚላቸው ጊዜ ላይ በመሆናቸው የዚህ አይነቱ የምክክርና ልምድ ልውውጥ መድረክ የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው መልክታቸውን አስተላልፈው የእለቱን የክብር እንግዳ መድረኩን በንግግር እንዲከፍቱ በክብር ጋብዘዋል፡፡

የዕለቱ የክብር እንግዳ የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ  የተከበሩ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ ከተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የመድረኩ ተሳታፊዎች  የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ክብርት አፈ-ጉባዔዋ በመክፈቻ ንግግራቸው የአማራ ክልል 1ኛውን የክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶች  የምክክር እና የልምድ ልውውጥ መድረክ አዘጋጅ እንደነበር አስታውሰው ይህ የዋና ኦዲተር ተቋማት የጋራ መማማሪያና የትብብር መድረክ ጅማሮ ከአስር ዓመታት በላይ ተጉዞና ፍሬ አፍርቶ ዛሬ ደግሞ 11ኛው ጉባኤ በባሕርዳር ከተማ ማዘጋጀት በመቻላችን በክልሉ መንግስትና ህዝብ ስም ታላቅ ደስታ ይሰማኛል ብለዋል፡፡

ለኦዲት ውጤታማነት የአማራ ክልል ምክርቤት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ እንደሚገኝ አፈ-ጉባዔዋ አንስተው በተለይም የኦዲት ግኝቶች የእርምጃ አወሳሰድ ከዳር እንዲደርስ ከማስቻል አንጻር ምክርቤቱ ከፌደራል የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ተሞክሮ በመውሰድ የመንግሰት ወጭ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቋቁሞ የኦዲት ተደራጊ ተቋማት ለኦዲት ግኝቶች የሚወስዱትን የማስተካክያ እርምጃ የመከታተልና የቁጥጥር ሥራን አጠናክሮ እየሠራ ስለመሆኑ ገልጸዋል፡፡

በመጨረሻም የዚህ የምክክርና ልምድ ልውውጥ ዋና ግብ የህዝብና የመንግስት ሃብት ለታለመለት ዓላማ እንዲውል በመሆኑ መድረኩ የውይይት ብቻ ሳይሆን በተቋሞች መካከል ጠንካራ የትብብር እና ለቀጣይ ሙያዊ ልህቀት መሰረት የጋራ ትብብርን የሚያመቻች እንደሚሆን እምነታቸውን ገልጸው መድረኩ በይፋ የተከፈተ መሆኑ አብስረዋል፡፡

የዋና ኦዲተር መ/ቤቶች የምክክር እና ልምድ ልውውጥ መድረክ በሃገሪቱ የሚገኙ የሁሉም ክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ዋና ኦዲተሮች እና ከፍተኛ የኦዲት ባለሙያዎች የሚሳተፉበት በየዓመቱ የሚካሔድ ጉባዔ ሲሆን ተሳታፊዎች በኦዲት አሰራር ያሏቸውን ተሞክሮዎች እና ያጋጠሟቸውን ችግሮች እያቀረቡ ውይይትና መማማር የሚደረግበት ላጋጠሙ ችግሮችም የመፍትሔ አቅጣጫ የሚሰጥበት የምክክርና ልምድ ልውውጥ መድረክ እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

Our mandate, duties, and responsibilities emanate from the Regional Constitution, Article 116, and the OAG’s re-establishment[Read More] Proclamation No. 186/2003 (267/2019 and 287/2023 as amended). These mandates empower us to produce reliable and high-quality reports. The OAG fulfills these mandates by conducting audits in accordance with professional accounting and auditing standards. Through our work, we promote good governance, transparency, and effective accountability in the management and use of public resources. Our mission is pivotal in transforming the lives of citizens by ensuring public funds are used efficiently and effectively.

The primary purpose of this site is to provide convenient access to our reports and to enhance awareness of the role of the Auditor-General. Our reports are public documents, and we encourage you to explore them to understand our work better. By doing so, you can join us in promoting good governance and accountability for the benefit of all.

We hope you find our website resourceful and informative. We welcome your suggestions for further improvements. Your feedback is invaluable as we strive to continuously enhance our services and transparency. Thank you for visiting.

Amare Berhanu Altaseb (PhD)

Auditor General

 ANNUAL YEAR AUDIT REPORTS


OUR SERVICES


 Performance Audit

performance audit is an independent, systematic examination of a program, function, operation, or the management systems and processes of a government or organization. Unlike a financial audit, which focuses on the accuracy of financial statements, a performance audit focuses on the “three E’s”:

  • Economy: Minimizing the cost of resources used (acquiring resources at the lowest cost).

  • Efficiency: The relationship between the output of goods and services and the resources used to produce them (getting the most output from the least input).

  • Effectiveness: The extent to which objectives are achieved and the relationship between the intended and actual results (achieving the desired outcome).

Financial Audit

A financial audit is a systematic, independent, and objective examination of an organization’s financial statements, supporting documents, accounting records, and internal controls. The primary goal is for an independent auditor to express an opinion on whether the financial statements are prepared, in all material respects, in accordance with a designated financial reporting framework (FAM) or International Financial Reporting Standards (IFRS).

In essence, it is a verification process that adds credibility and reliability to the financial information presented by an organization’s management, assuring stakeholders that the statements are free from material misstatement (whether caused by error or fraud).

 Environmental Audit 

An environmental audit is a systematic, documented evaluation of an organization’s operations and practices to assess its compliance with environmental laws and regulations and the effectiveness of its environmental management systems.

 special audit

is an examination that is limited to a specific, narrow area of an organization’s activities, as requested by management or a governing body.

 

   IT audit

Coming soon

An IT audit is an examination of the management controls within an organization’s Information Technology (IT) infrastructure.

WHAT ELSE WE PROVIDE?

ሂሳብ የድርጅት የሙያ ፈቃድ ለ2018 ያሳደሱ       AUDIT CAPACITY BULIDING

Audit capacity building is whatever is needed to bring an organization to the next level of operational, programmatic, financial, or organizational maturity on auditing, so it is more effectively advance its mission to the future. And it is the process of strengthening an audit institution to make it more effective, independent, and sustainable.

   Audit Quality Assurance

Quality assurance is an organization’s guarantee that the service it offers meets the accepted quality standards. It is achieved by identifying what “quality” means in context; specifying methods by which its presence can be ensured; and specifying ways in which it can be measured to ensure conformance.

         Audit Consultancy

Audit consultancy is the practice of engaging external experts to provide specialized advice, guidance, and services to support an organization’s audit function.

  Certification   

 

ለ 2018 ሂሳብ የድርጅት እና ኦዲት የድርጅት የሙያ ፈቃድ ያሳደሱ
Scroll to Top